PostHeaderIcon አዳዲስ አርዕስቶች

PostHeaderIcon በብዛት የታዩ ገጾች

የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ በሁሉም አኅጉረ ስብከት ዘንድ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ለመመስረት ለሚሰማሩ ምሁራን ስልጠና ሰጠ

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ በመላ ሀገሪቱ በሁሉም አኅጉረ ስብከት ዘንድ ሀገረ ስብከት አቀፍ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት /ሕብረት/ ለማቋቋምና ከዚህም አንድነት ውክልና የተሰጣቸው ወጣቶች በሀገር አቀፍ የሰንበት ት/ቤቶች መደበኛ ዓመታዊ ጉባኤ ዘንድ ተገኝተው በመሪ ዕቅዱ ለመጨረሻ ጊዜ ተወያይተው በማጽደቅ በከፍተኛ የወጣት ንቅናቄ ወደ ሥራ ለመግባት እንዲያስችለው ይህንን መርሐ ግብር በአግባቡ ለሚመሩ ከመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት፣ ከአራቱም የአዲስ አበባ አኅጉረ ስብከትና ከአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት ሰ/ት/ቤቶች የተውጣጡ ወጣቶች ከመሪ ዕቅድ ጀምሮ እስከ አፈጻጸሙ ድረስ እንዲሁም በየአኅጉረ ስብከቱ የሚቋቋሙ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት በሚመለከት ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብር ትናንት ሚያዝያ 29 ቀን 2005 ዓ.ም አካሄደ፡፡

በስልጠናው ወጣቶቹ ሰፊ ውይይትና ምክክር ያደረጉ ሲሆን በሁሉም አኅጉረ ስበከት ለማደራጀት ከማደራጃ መምሪያው ዘንድ ሲላኩ በምን ዓይነት ዘይቤ ሥራውን የተሳካ ማድረግ እንደሚገባቸውም የጋራ ስምምነትና መረዳት ደርሷል፡፡
የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ዓመታዊ የወጣቶች መደበኛ ጉባኤ ለማካሄድ በከፍተኛ ዝግጅት ላይ ሲሆን ይህም አንዱ የጉባኤ አካል መሆኑ በዕለቱ ተገኝተው ስልጠናውንና የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብሩን የመሩ የመምሪያው ኃላፊዎች ገልጸዋል፡፡

 

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ያስተላለፉት ቃለ በረከት

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን

  • በሃገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ፣

  • ከሀገር ውጭ በተለያዩ አኅጉር የምትኖሩ

  • የሀገራችን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ

  • በሕመም ምክንያት በየሆስፒታሉ ያላችሁ

  • እንዲሁም የሕግ ታራሚዎች ሆናችሁ በማረሚያ ቤት የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት፤


በትንሣኤው ትንሣኤያችንን ያበሰረን ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንኳን ለ2005 ዓ.ም ለበዓለ ትንሣኤ በሰላም አደረሳችሁ፡፡

"እስመ ሐደሰ ለነ ፍኖተ ጽድቅ ወሕይወት ንቅረብ እንከ በልበ ጽድቅ" የሕይወትና የእውነት መንገድ አድሶልናልና ከእንግዲህ በቅን ልቡና ወደ እርሱ እንቅረብ" ዕብ.10፡19

የሰው ልጅ ለማያረጅና ለማያልፍ ሕይወት የታደለ፤ በእግዚአብሔር አርአያና አምሳል የተፈጠረ እጅግ ክቡርና ታላቅ ፍጥረት እንደ ነበረ ቅዱሳት መጻሕፍት ይመሰክራሉ፡፡ በምድር በሚገኙ ፍጥረታት ሁሉ ላይ ያለው የበላይነት ሥልጣንም ይህንን ያረጋግጣል፡፡

የሰው ልጅ በእግዚአብሔር ዘንድ ይህን ያህል ጸጋ ቢኖረውም የተሰጠውን ክብርና ልዕልና በአግባቡ ጠብቆ መዝለቅ አልቻለም፡፡ በእግዚአብሔር ፊት በፈጸመው ከባድ በደል ምክንያት የተሰጠውን ጸጋና ክብር ከማጣቱም በላይ በሕይወት ፈንታ ሞትን በእውነት ፈንታ ሐሰትን፣ በዘለአለማዊነት ፈንታ ጊዜያዊነትን በማያረጀውን ፈንታ የሚያረጀውን ሕይወት ተላብሶ ወደ ምድረ ፍዳ ተባረረ፤ ከእግዚአብሔር ልጅነት ተራቆተ፤ ከማኅበረ መላእክት ተለየ፤ ረዳት የለሽና ጎስቋላ ሕይወት ተሸክሞ መኖር ጀመረ፡፡

 በተጨማሪ ያንብቡ…

 

"የሰንበት ትምህርት ቤት ከፍተኛ አመራሮች፣ የክፍለ ከተማ፣ የአዲስ አበባና የሀገር አቀፍ የሰንበት ት/ቤት አንድነት አመራሮች ከቅዱስ ፓትርያርኩ ጋር ትውውቅና ቡራኬ ተቀበሉ"

ከሀገር አቀፍ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጀምሮ እስከ አጥቢያ ድረስ የሚገኙ የሰንበት ት/ቤት አመራሮች በሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ አስተባባሪነት ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ቅዳሜ ሚያዝያ 12 ቀን 2005 ዓ.ም በጽ/ቤታቸው ተገኝተው ትውውቅ፣ ሰፊ የሥራ ምክክር እና አባታዊ መመሪያና ቡራኬ ተቀበሉ፡፡

መርሐ ግብሩ ከመጀመሩ አስቀድሞ የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ዋና ኃላፊ የሆኑት መምህር ዕንቈባሕርይ ተከስተ የወጣቶቹን ሁለገብ የፍቅር አገልግሎትና የማደራጃ መምሪያው ድጋፍ ሰፊ ገለጻ ካደረጉ በኋላ "አሁንም እንደ ትላንቱ ይህንን ወጣት የቤተ ክርስቲያኑ ድምጽ በመስማት እየታዘዘና ከልቡ እያገለገለ የሚገኝ ታማኝ አገልጋይ ነው" በማለት ስለወጣቶች አገልግሎት አብራርተዋል፡፡ በመቀጠልም ይህንን የፍቅር አገልግሎት ለማደናቀፍ የውስጥና የውጭ ፈተናዎች በከፍተኛ ሁኔታ እየተፈታተኑት መሆኑን አብራርተው ወጣቱ ግን ይህንን ሁሉ ችሎ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያኑ ታማኝ ሆኖ በጽናት በማገልገል፣ አጽራረ ቤተ ክርስቲያንም በመከላከል ላይ የሚገኝ የቤተ ክርስቲያን አለኝታ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

ከሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት አመራሮች ዲያቆን በላይ ገ/ሕይወት ንግግር ያደረገ ሲሆን ንግግሩ ያተኮረውም በሰንበት ት/ቤቶች አደረጃጀትና የአምስት ዓመት መሪ ዕቅድን በሚመለከት ነበረ፡፡ ሰንበት ት/ቤቶች ከማዕከል እስከ አጥቢያ ድረስ መዋቅራዊ ትስስር እና ከወረዳ እስከ መንበረ ፓትርያርክ ሀገር አቀፍ ድረስ ሕብረትና አንድነት ፈጥረው የተሻለ አገልግሎት እንዲያበረክቱና ሁሉም አንድ ዓይነት ተልዕኮ፣ ራዕይ፣ አገልግሎት ... እንዲኖራቸው ለማድረግ ሁሉንም ቅድመ ሁኔታዎች አልቀው ወደተግባር እየተገባ መሆኑን ገልጿል፡፡ ከአዲስ አበባ አንድነትም የአንድነቱ ሰብሳቢ ዲ/ን ሄኖክ አስራት የሰንበት ት/ቤቶች አገልግሎት መልክና ቅርጽ ይዞ ወጥ የሆነና የተሳካ ሁለገብ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማስቻል ከማደራጃ መምሪያው ጀምሮ ሁሉም የሚመለከታቸው አካላት እየተንቀሳቀሱ መሆናቸውንና ቅዱስነታቸውን ትኩረት ለወጣቱ በመስጠት አባታዊ ቡራኬያቸው ሁሌም እንዳይለየው አደራ ጭምር አብራርቷል፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩም የሁሉንም ንግግር ካዳመጡ በኋላ የወጣቱ ኃይል የቤተ ክርስቲያን የደም ሥር ስለሆነ ልዩ ትኩረትና እንክብካቤ ሊደረግለት ይገባል፡፡ ከዚህ የበለጠ የቤተ ክርስቲያን ተልዕኮ አይኖርም፣ እንደአብነት ት/ቤቱ ሁሉ ለሰ/ት/ቤትም ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት ያለው ተጠናክሮ የሚቀጥልበት መጨመር ያለበትን ዳግም ወደ ቅዱስ ሲኖዶስ በማቅረብ አስፈላጊ ድጋፍና ክትትል እንዲደረግ አብረን እየተወያየን እየተመካከርን አገልግሎቱ የተሳካ ማድረግ ይኖርብናል በማለት ሰፊ አባታዊ ምክራቸውንና መመሪያቸውን ከሰጡ በኋላ ቡራኬ ሰጥተው በጸሎት መርሐ ግብሩን ዘግተውታል፡፡

 

ሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች መደበኛ ጉበኤ ለማካሄድ ቅድመ ዝግጅት በመደረግ ላይ መሆኑ የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ አስታወቀ

የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ወጣቶችን ከሀገር አቀፍ ከመንበረ ፓትርያርክ ጀምሮ እሰከ አጥቢያ ድረስ ልዩ ትስስር ፈጥረው የራሳቸው የሆነ አንድነትና ሕብረት መስርተው አንድ ሀገር አቀፍ ራዕይና ተልዕኮ ገንዘብ አድርገው የተሳለጠ መንፈሳዊ አገልግሎት እንዲመሩ ለማስቻል በቀድሞ ቅዱስ ፓትርያርክ በብፁዕ ወቅዱስ ዶክተር አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንትና የዓለም የሰላም አምባሳደር አማካኝነት በዓለ ጰራቅሊጦስን የሰንበት ት/ቤቶች ቀን በሚል በተሰየመው መሠረት ዘንድሮም ለሁለተኛ ጊዜ ሀገር አቀፍ መደበኛ ጉባኤ እንደሚያካሂድ አስታወቀ፡፡

ማደራጃ መምሪያው የዚህ የመጀመሪያ የሆነ የጉባኤም "የምስረታ መደበኛ ጉባኤ" ተብሎ ባለፈው ዓመት ተካሂዶ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሁሉም አኅጉረ ስብከቶች ተወካዮች በተገኙበት ሀገር አቀፍ መሪ ዕቅድ ረቂቁ ቀርቦ ከፍተኛ ውይይትና ምክክር ተካሂዶበት ከጉባኤተኞቹም እንደግብአት የሚያገለግሉ ተጨማሪ ሐሳቦች ቀርበውለት ለዘንድሮ ጸድቆ ሥራ ላይ እንዲውል ያለፈው ዓመት ቀጠሮ መያዙን አስታውሶ የዘንድሮ ዓመት መደበኛ ጉባኤ ግን ለየት ያለ ከመሆኑም በላይ ለሁሉም ሰንበት ት/ቤቶች ተልዕኮ መሠረት የሚጥል መሪ ዕቅድ ጸድቆ መመሪያ ለሁሉም አኅጉረ ስብከት ተላልፎ ሥራ የሚያስጀምር ጉባኤ መሆኑን ገልጿል፡፡

ይህንን መደበኛ ጉባኤ ሰኔ 15 እና 16 ቀን 2005ዓ.ም የሚካሄድ ሲሆን ጉባኤው የተሳካ እንዲሆንም አስፈላጊ የሆኑ ንዑሳን ኮሚቴዎች ተቋቁመው ሥራ መጀመራቸውን አስታውቋል፡፡

 

ዐቢይ ጾምና የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ትውፊት

በመምህር ሙሴ ኃይሉ (B.TH, MA in philo)

"ቀድሱ ጾመ … ቀድሱ ጾመ …"

"ጾም ትፌውስ ቁስለ ነፍስ …"

"ጾመ እግዚእነ

ጾመ በእንቲአነ

አርአያሁ ከመ የሀበነ"

"ንጹም ጾመ ወናፍቅር ቢጸነ

ወንትፋቀር በበይናቲነ "

"ዓይን ይጹም እምርእየ ሕሱም

ዕዝን ይጹም እምሰሚዓ ሕሱም

ልሳንኒ ይጹም እምተናግሮ ሕሱም "

                                ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ

በተለያዩ መጻሕፍት እንደተጻፈውና በተለያዩ የቤተክርስቲያናችን መምህራን ሊቃውንት በየዓውደ ምሕረቱ እንደሚተነተነው ጾም ማለት በታወቀ፣ በተወሰነ፣ በተቀመረ…ጊዜ ከመብል ከመጠጥ መከልከል፣ መቆጠብ፣ መወሰን…ማለት ነው፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን “ጾም”ከክርስቲያናዊ ምግባርና ትሩፋት የሚመደብ ኣስተምህሮ ነው፡፡ ጾም የመሠረተውም ሆነ የታዘዘው ከፈጣሬ ሰማያት ወምድር ከእግዚአብሔር ነው፡፡ በመሆኑም ማንኛውም ምዕመን ጾምን በመከተል ለሠራዔ ጾም (ጾም ለሠራለት)አምላክ እየተገዛ፣ እያመለከ፣ እያከበረ፣ እየታዘዘ…በበጎ ሕሊና ተሞልቶ ፈቃደ ሥጋውን (ትዕቢት፣ ስስት፣ ዝሙት፣ ቅንዓት…) ለፈቃደ ነፍሱ (የዋህነት፣ በጎነት፣ ርህሩህነት…) በማስገዛት በፈጣሪ መመሪያ፣ ትእዛዝ መኖር ማለት ነው፡፡

 በተጨማሪ ያንብቡ…

 

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ

ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዐቢይ ጾም መልእክት

  • በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ

  • ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትኖሩ

  • የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ

  • በሕመም ምክንያት በየሆስፒታሉ ያላችሁ

  • እንዲሁም የሕግ ታራሚዎች ሆናችሁ በማረሚያ ቤት የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት

እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የ2005 ዓ.ም መዋዕለ ጾም በሰላም አደረሳችሁ፡፡

"እብለክሙ በመንፈስ ሑሩ ወፍትወተ ሥጋክሙ ኢትግበሩ"
"በመንፈስ ተመላለሱ እንጂ የሥጋችሁን ምኞት ከቶ አትፈጽሙ እላችኋለሁ"

የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን!

የሰው ልጅ ከአራቱ ባሕርያተ ሥጋ ከሦስቱ ባሕርያተ ነፍስ የተገኘ ፍጡር እንደመሆኑ መጠን በሥጋዊ ፍላጎቱ ሳይሸነፍ ራሱን ለመንፈሳዊ ሕይወቱ ማስገዛት እንዳለበት መጽሐፍ ቅዱስ ያስረዳናል፡፡ ከዚህም አንጻር በመንፈስ ተመላለሱ የሥጋንም ምኞት ከቶ አትፈጽሙ ሥጋ በመንፈስ ላይ መንፈስም በሥጋ ላይ ይመኛልና ይላል የእግዚአብሔር ቃል፡፡

በእግዚአብሔር ሕግ መገዛት እስከተቻለ ድረስ ክፉውንና በጎውን ለይቶ ማወቅ ስለማያዳግት በተቻለ መጠን በፊታችን ሰኞ መጋቢት 2 ቀን 2005 ዓ.ም በሚጀመረው በታላቁ ጾማችን በዓቢይ ጾም ወራት ጎጂ ከሆኑ ተግባራት ሁሉ መራቅ አለብን፤ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዓለምን የማዳን ሥራ ከመጀመሩ በፊት ዐርባ ቀንና ዐርባ ሌሊት በመጾም ድኅነተ ነፍስ እንዳስገኘልን ሁሉ እኛም ፈለጉን ተከትለን ጾም በመጾም ጥንካሬን አግኝተን ረቂቅ የሆነውን የዲያብሎስ ፈተና ማሸነፍ በሚያስችለን ቀጥተኛ መንገድ ለመጓዝ ቅድመ ዝግጅት ማድረግ ይጠበቅብናል፡፡

 በተጨማሪ ያንብቡ…

 

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በዓለ ሲመት

 

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ስድስተኛው ፓትርያርክ ምርጫ ብፁዕ አቡነ ማቲያስን በምምረጥ ተጠናቋል።

ዛሬ የካቲት 21 ቀን 2005 ዓ.ም ከጠዋቱ በ 12 ሰዓት ጅምሮ ብፀዓን ሊቃነ ጳጳሳት፤ የመምሪያ ሓላፊዎች፤ የሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጆችና ሌሎችም በቅደም ተከተል በተገኙበት የመራጭነት ቃለ መሓላ ከፈጸሙ በኃላ በሊቃነ ጳጳሳቱ መሪነት ምርጫው በጠቅላይ ቤተክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ውስጥ በሰላማዊ እና ሐዋርያዊ ትውፊቱን በጠበቀ መንገድ ከ806 ድምጽ 500 ድምጽ በማግኝት ብፁዕ አቡነ ማቲያስ ስድስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ሆነው መመረጣችወን በይፋ ተገልጾል።

  • ብፁዕ አቡነ ማቲያስ 500 ድምጽ

  • ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ 98 ድምጽ

  • ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ 98 ድምጽ

  • ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል 70 ድምጽ

  • ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ 39 ድምጽ

ዝርዝር ዜናውን ተከታትልን እንድምናቀርብ ከወዲሁ እንግልጻልን።

 

የግብፅ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ ልዑካን በጠቅላይ ቤተክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ተገኝትው ድምጽ ሰጡ።

የግብፅ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክ ጋራ ባላት ስምምነት መሠረት አምስት ድምጽ ሰጪዎች በዛሬው ዕለት የ6ኛ ፓትርያርክ ምርጫ ላይ በጠቅላይ ቤተክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ተገኝትው ህጉ በሚፈቅድላችው መሠረት አምስቱ ልዑካን የምርጫ ካርዳችውን በመውሰድ ድምጻቸውን ሰጥትዋል።

ከድምጽ ሰጪዎቹ መካከል ሦስቱ ሊቃነ ጳጳሳት ሲሆኑ ሁለቱ ደግሞ የቤተክርስቲያኒቱ ከፍተኛ ሃላፊዎች ናቸው። ከምርጫው አስቀድሞ ከግብፅ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ ልዑካን ድምጽ ሰጪዎች መካከል አንድ አባት ሰፊ ንግግር ያደረጉ ሲሆን በንግግራችው "እኛ ከግብፅ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ የመጣነው ድምጽ ለምስጠት ብቻ ሳይሆን ከኢትዮጵያውያን ወንድሞቻችን ጋር ጎን በመሆን ለዚህች ለተቀደሰች ቤ/ክ እግዚአብሔር መልካም እረኛ እንዲሰጣት ለመጸለይም ጭምር ነው፤እኛ ከግብፅ የቅዱስ ማርቆስን በረከትን ይዘንላችሁ መጥተናል፤ ከዚህም ደግሞ የቅዱስ አባታችን አቡነ ተ/ሃይማኖትን በረከት ይዘን እንሄዳለን፤ መንፈሳዊ ምርጫ ለመንፈሳዊ አገልግሎት ነው በመሆኑም ይሄንን ሃላፊነት የሚሸከም አባት እግዚአብሔር ለዚህች እህት ቤ/ክ እንዲሰጣት ተነሱና አብረን እንጸልይ" በማለት ጸሎት አድርገዋል። በመቀጠልም አምስቱ ልዑካን የመረጡ ሲሆን ታዛቢዎችም በተዘጋጀላቸው ቦታ ላይ ሆንው በመታዘብ ላይ ይገኛሉ።

 

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክ የ6ኛ ፓትርያርክ ምርጫ እየተካሄደ ነው።

ዛሬ የካቲት 21 ቀን 2005 ዓ.ም ከጠዋቱ በ 12 ሰዓት ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ከየአሃጉረ ስብከቱ የመጡ ተወካዮች በተገኙበት የመራጭነት ቃለ መሓላ ከፈጸሙ በኃላ በሊቃነ ጳጳሳቱ መሪነት ምርጫው በጠቅላይ ቤተክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ውስጥ ሐዋርያዊ ትውፊቱን በጠበቀ መለኩ በሰላማዊ ሁኔታ እየተካሄደ ይገኛል።
ምርጫው እንደተጠናቀቀ አሸናፊው ፓትሪያርክ በዛሬው ዕለት ይፋ የሚድረግ ሲሆን፡ ውጤቱን እየተከታተልን የምናቀርብ መሆኑን ከወዲሁ እንገልጻለን።

 

 

የስድስተኛው ፓትርያርክ አስመራጭ ኮሚቴ ዛሬ የካቲት 18 ቀን 2005 ዓ.ም ዕጩ ፓትርያርኮችን አስመልክቶ መግለጫ ሰጠ፡፡

ስድስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አስመራጭ ኮሚቴ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በተገኙበት ዛሬ የካቲት 18 ቀን 2005 ዓ.ም የአምስቱ ዕጩ ፓትርያርኮች ስም ዝርዝርና የምርጫ ሁኔታውን አስመልክቶ መግለጫ ሰጠ፡፡

አሰመራጭ ኮሚቴው በመግለጫው እንደገለጸው አስቀድሞ ለምዕመኑ በተላለፈው ጥሪ መሠረት ጥቆማ ማካሄዱን ገልጾ ይህንን ጥቆማ እንደግብአት በመጠቀም የምርጫ ሕጉ መሠረት በማድረግ ሰፊ ምክክርና ጥልቅ ውይይት ከተደገረ በኋላ አምስት አባቶችን መርጦ ለቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ አቅርቦ ምልዓተ ጉባኤው በአስመራጭ ኮሚቴው የቀረቡ አባቶች በሙሉ ተቀብሎ በማሳለፉ ምክንያት ዛሬ ስማቸው ለሕዝብ በይፋ ለሕዝብ ለመግለጽ በቅተናል ብሎአል፡፡

የዕጩ ፓትርያርኮቹ ስም ዝርዝር፡-


1. ብፁዕ አቡነ ማቲያስ

2. ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ

3. ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል

4. ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ

5. ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ መሆናቸውን ይፋ አድርጎአል፡፡ አስመራጭ ኮሚቴው ያስተላለፈውን ሙሉ መግለጫ ከዚህ እንደሚከተለው ቀርቦአል፡፡

 በተጨማሪ ያንብቡ…

 
More Articles...
የፎንት ልክ መቀየሪያ

ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


Download Fonts

Having problem reading in

Amharic? Click here to Download

Nyla font. Open the file, click 

install button at the top.

መግቢያ