የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በዓለ ሲመት

 

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ስድስተኛው ፓትርያርክ ምርጫ ብፁዕ አቡነ ማቲያስን በምምረጥ ተጠናቋል።

ዛሬ የካቲት 21 ቀን 2005 ዓ.ም ከጠዋቱ በ 12 ሰዓት ጅምሮ ብፀዓን ሊቃነ ጳጳሳት፤ የመምሪያ ሓላፊዎች፤ የሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጆችና ሌሎችም በቅደም ተከተል በተገኙበት የመራጭነት ቃለ መሓላ ከፈጸሙ በኃላ በሊቃነ ጳጳሳቱ መሪነት ምርጫው በጠቅላይ ቤተክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ውስጥ በሰላማዊ እና ሐዋርያዊ ትውፊቱን በጠበቀ መንገድ ከ806 ድምጽ 500 ድምጽ በማግኝት ብፁዕ አቡነ ማቲያስ ስድስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ሆነው መመረጣችወን በይፋ ተገልጾል።

  • ብፁዕ አቡነ ማቲያስ 500 ድምጽ

  • ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ 98 ድምጽ

  • ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ 98 ድምጽ

  • ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል 70 ድምጽ

  • ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ 39 ድምጽ

ዝርዝር ዜናውን ተከታትልን እንድምናቀርብ ከወዲሁ እንግልጻልን።

 

የግብፅ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ ልዑካን በጠቅላይ ቤተክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ተገኝትው ድምጽ ሰጡ።

የግብፅ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክ ጋራ ባላት ስምምነት መሠረት አምስት ድምጽ ሰጪዎች በዛሬው ዕለት የ6ኛ ፓትርያርክ ምርጫ ላይ በጠቅላይ ቤተክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ተገኝትው ህጉ በሚፈቅድላችው መሠረት አምስቱ ልዑካን የምርጫ ካርዳችውን በመውሰድ ድምጻቸውን ሰጥትዋል።

ከድምጽ ሰጪዎቹ መካከል ሦስቱ ሊቃነ ጳጳሳት ሲሆኑ ሁለቱ ደግሞ የቤተክርስቲያኒቱ ከፍተኛ ሃላፊዎች ናቸው። ከምርጫው አስቀድሞ ከግብፅ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ ልዑካን ድምጽ ሰጪዎች መካከል አንድ አባት ሰፊ ንግግር ያደረጉ ሲሆን በንግግራችው "እኛ ከግብፅ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ የመጣነው ድምጽ ለምስጠት ብቻ ሳይሆን ከኢትዮጵያውያን ወንድሞቻችን ጋር ጎን በመሆን ለዚህች ለተቀደሰች ቤ/ክ እግዚአብሔር መልካም እረኛ እንዲሰጣት ለመጸለይም ጭምር ነው፤እኛ ከግብፅ የቅዱስ ማርቆስን በረከትን ይዘንላችሁ መጥተናል፤ ከዚህም ደግሞ የቅዱስ አባታችን አቡነ ተ/ሃይማኖትን በረከት ይዘን እንሄዳለን፤ መንፈሳዊ ምርጫ ለመንፈሳዊ አገልግሎት ነው በመሆኑም ይሄንን ሃላፊነት የሚሸከም አባት እግዚአብሔር ለዚህች እህት ቤ/ክ እንዲሰጣት ተነሱና አብረን እንጸልይ" በማለት ጸሎት አድርገዋል። በመቀጠልም አምስቱ ልዑካን የመረጡ ሲሆን ታዛቢዎችም በተዘጋጀላቸው ቦታ ላይ ሆንው በመታዘብ ላይ ይገኛሉ።

 

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክ የ6ኛ ፓትርያርክ ምርጫ እየተካሄደ ነው።

ዛሬ የካቲት 21 ቀን 2005 ዓ.ም ከጠዋቱ በ 12 ሰዓት ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ከየአሃጉረ ስብከቱ የመጡ ተወካዮች በተገኙበት የመራጭነት ቃለ መሓላ ከፈጸሙ በኃላ በሊቃነ ጳጳሳቱ መሪነት ምርጫው በጠቅላይ ቤተክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ውስጥ ሐዋርያዊ ትውፊቱን በጠበቀ መለኩ በሰላማዊ ሁኔታ እየተካሄደ ይገኛል።
ምርጫው እንደተጠናቀቀ አሸናፊው ፓትሪያርክ በዛሬው ዕለት ይፋ የሚድረግ ሲሆን፡ ውጤቱን እየተከታተልን የምናቀርብ መሆኑን ከወዲሁ እንገልጻለን።

 

 

የስድስተኛው ፓትርያርክ አስመራጭ ኮሚቴ ዛሬ የካቲት 18 ቀን 2005 ዓ.ም ዕጩ ፓትርያርኮችን አስመልክቶ መግለጫ ሰጠ፡፡

ስድስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አስመራጭ ኮሚቴ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በተገኙበት ዛሬ የካቲት 18 ቀን 2005 ዓ.ም የአምስቱ ዕጩ ፓትርያርኮች ስም ዝርዝርና የምርጫ ሁኔታውን አስመልክቶ መግለጫ ሰጠ፡፡

አሰመራጭ ኮሚቴው በመግለጫው እንደገለጸው አስቀድሞ ለምዕመኑ በተላለፈው ጥሪ መሠረት ጥቆማ ማካሄዱን ገልጾ ይህንን ጥቆማ እንደግብአት በመጠቀም የምርጫ ሕጉ መሠረት በማድረግ ሰፊ ምክክርና ጥልቅ ውይይት ከተደገረ በኋላ አምስት አባቶችን መርጦ ለቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ አቅርቦ ምልዓተ ጉባኤው በአስመራጭ ኮሚቴው የቀረቡ አባቶች በሙሉ ተቀብሎ በማሳለፉ ምክንያት ዛሬ ስማቸው ለሕዝብ በይፋ ለሕዝብ ለመግለጽ በቅተናል ብሎአል፡፡

የዕጩ ፓትርያርኮቹ ስም ዝርዝር፡-


1. ብፁዕ አቡነ ማቲያስ

2. ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ

3. ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል

4. ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ

5. ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ መሆናቸውን ይፋ አድርጎአል፡፡ አስመራጭ ኮሚቴው ያስተላለፈውን ሙሉ መግለጫ ከዚህ እንደሚከተለው ቀርቦአል፡፡

 በተጨማሪ ያንብቡ…

 

የስድስተኛው ፓትርያርክ አስመራጭ ኮሚቴ ዛሬ የካቲት 18 ቀን 2005 ዓ.ም ዕጩ ፓትርያርኮችን አስመልክቶ መግለጫ ሰጠ፡፡

ስድስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አስመራጭ ኮሚቴ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በተገኙበት ዛሬ የካቲት 18 ቀን 2005 ዓ.ም የአምስቱ ዕጩ ፓትርያርኮች ስም ዝርዝርና የምርጫ ሁኔታውን አስመልክቶ መግለጫ ሰጠ፡፡

አሰመራጭ ኮሚቴው በመግለጫው እንደገለጸው አስቀድሞ ለምዕመኑ በተላለፈው ጥሪ መሠረት ጥቆማ ማካሄዱን ገልጾ ይህንን ጥቆማ እንደግብአት በመጠቀም የምርጫ ሕጉ መሠረት በማድረግ ሰፊ ምክክርና ጥልቅ ውይይት ከተደገረ በኋላ አምስት አባቶችን መርጦ ለቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ አቅርቦ ምልዓተ ጉባኤው በአስመራጭ ኮሚቴው የቀረቡ አባቶች በሙሉ ተቀብሎ በማሳለፉ ምክንያት ዛሬ ስማቸው ለሕዝብ በይፋ ለሕዝብ ለመግለጽ በቅተናል ብሎአል፡፡

የዕጩ ፓትርያርኮቹ ስም ዝርዝር፡-


1. ብፁዕ አቡነ ማቲያስ

2. ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ

3. ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል

4. ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ

5. ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ መሆናቸውን ይፋ አድርጎአል፡፡ አስመራጭ ኮሚቴው ያስተላለፈውን ሙሉ መግለጫ ከዚህ እንደሚከተለው ቀርቦአል፡፡

 በተጨማሪ ያንብቡ…

 

ራሱን "ቅዱስ ሲኖዶስ" ብሎ የጠራው አካል ያወጣውን የሐሰት መግለጫ በተመለከተ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን

"ኢያስሕቱክሙ አኃዊነ ፍቅራን፤
የተወደዳችሁ ወንድሞች ሆይ እንዳያስቷችሁ ተጠንቀቁ" ያዕ. 1፡16

ስሕተት በባህርዩ ጎጂና በማናቸውም ጊዜ የማይደገፍ ቢሆንም ከሰው ጋር አብሮ የሚኖር በመሆኑ ሰው ከስሕተት ጸድቶ አያውቅም፣ ስሕተትም ከሰው ጠፍቶ አያውቅም፡፡

ቅዱስ መጽሐፍ ለሰው የሚያስተላልፈው ቋሚ ምክር ሰው ስሕተትን እንዳይፈጽም ነው፤ አውቆም ሆነ ሳያውቅ ስሕተት ከፈጸመ ደግሞ በንሥሐ እንዲመለስ ነው፣ ቅዱስ መጽሐፍ ስሕተት እንዳይፈጸም አጥብቆ ከማስተማሩም በተጨማሪ ስሕተትን በንስሐ ማሰረዝ የሚያስችል ጸጋ አለው፣ ሰዎች በዚህ ጸጋ እየተጠቀሙ ራሳቸውን ያስተካክላሉ እግዚአብሔርንም ያስደስታሉ፡፡

ሰው በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ፍጹም ተወቃሽ የሚሆነው ስሕተትን በመፈጸሙ ብቻ ሳይሆን ስሕተቱን አምኖ በመቀበል በንስሐ ለመታረም ዝግጁ ባለመሆኑ ነው፡፡

በክርስቶስ ደም የተመሠረተችና በመንፈስ ቅዱስ ጥበቃ የምትጠበቅ ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን በሃይማኖቷ፣ በትምህርቷና በሥርዓቷ እንከን የለሽ ቤተ ክርስቲያን ለመሆኗ ዓለም የሚመሰክረው ሐቅ ነው፡፡ ይሁንና በውስጧ የሚገኙ አገልጋዮች ሰው እንደመሆናቸው መጠን አልፎ አልፎ ስሕተት አይፈጽሙም ማለት አይቻልም፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…

 

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የ6ኛው ፓትርያርክ አስመራጭ ኮሚቴ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን

downloadበቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የተቋቋመው የስድስተኛው ፓትርያርክ አስመራጭ ኮሚቴ የምርጫውን ሂደት በተመለከተ ጥር ሰላሳ ቀን 2005 ዓ.ም አጠቃላይ መግለጫ መሰጠቱ ይታወሳል፡፡ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫም የሚዲያ ተቋማት መልእክቱን ለሕዝብ እንዲደርስ ስላደረጋችሁ በቤተ ክርስቲያናችን ስም እናመሰግናለን፡፡

ባለፈው ሳምንት የተፈጸሙ የሥራ ክንውኖች፡-

1. አስመራጭ ኮሚቴው ባጸደቀውና በቋሚ ሲኖዶስ በተወሰነው መሪ ዕቅድና የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ከየካቲት አንድ ቀን 2005 ዓ.ም እስከ የካቲት ስምንት ቀን 2005 ዓ.ም ድረስ ማኅበረ ካህናቱና ምዕመናኑ በአግባቡ መምራተት የሚችል አባት እግዚአብሔር አምላካችን ለቤተ ክርስቲያን እንዲሰጥ በጸሎት እንድንጠይቅ መልዕክት መተላለፉ ይታወሳል፡፡ መላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ካህናትና ምዕመናን የቤተ ክርስቲያን ድምጽ ሰምተን ጸሎታችንን ለፈጣሪያችን በማቅረብ ላይ ነን፡፡ በቀጣይም የምርጫው ሂደት እስከሚጠናቀቅ ድረስ ካህናትና ምዕመናን ጸሎታችንን አጠናክረን መቀጠል ይኖርብናል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…

 

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ካህናት ምዕመናንና የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች ጥቆማ መስጠታቸውን ቀጥለዋል፤

  • የጥቆማ አሠጣጥ ክዋኔ በመርሐ ግብሩ መሠረት ዛሬ ይጠናቀቃል፡፡

  • አስመራጭ ኮሚቴው ዛሬ በአሥር ሰዓት አጠቃላይ መግለጫ ይሠጣል

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በወሰነው መሠረት የስድስተኛው ፓትርያርክ አስመራጭ ኮሚቴ ተቋቁሞ የሥራ መርሐ ግብርን በመገናኛ ብዙኃን ይፋ አድርጎ መንቀሳቀስ ከጀመረ ሰነባብቷል፡፡ በመሆኑም አስመራጭ ኮሚቴው የመርሐ ግብሩ መጀመሪያ ያደረገው የቤተክርስቲያኒቷ ልጆች በአገር ውስጥ ያሉ በአካል እየቀረቡ በተዘጋጀላቸው ቦታ ፎርም በሞሙላት፤ በውጭ ሀገር ያሉ በፋክስ ተጠቅመው ስድስተኛ ፓትርያርክ እንዲሆን የሚፈሉጉትን አባት ጥቆማ እንዲያካሂዱ የማድረግ ሥርዓት ነው፡፡

በመሆኑም በውጭ ሀገር የሚገኙ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ምዕመናንና አገልጋዮች ፋክስ እያደረጉ ሲሆን በሀገር ውስጥ የሚገኙትን ደግሞ በመንበረ ፓትርያርክ ለዚህ ተግባር ወደ ተዘጋጀ ቢሮ በአካል በመቅረብ ፎርሙን በመሙላት ወደ ታሸጉት ሳጥኖች በማስገባት የልጅነት ድርሻቸውን በመወጣት ላይ ይገኛሉ፡፡

በተለይ ደግሞ ከአዲስ አበባ ውጭ ከየክፍለ ሀገሩ የሚመጡ ምዕመናን የትራንስፖርታቸውን ሙሉ ወጪ እየተሸፈነላቸው እንደሆነም ከኮሚቴው መረዳት ተችሎአል፡፡ ይህ የጥቆማ መርሐ ግብር ዛሬ ዓርብ 08/05/2005 ዓ.ም ከምሽቱ በአስራ ሁለት ሰዓት የሚጠናቀቅ ሲሆን ይህንንና መሰል የምርጫ ጉዳዮችን በማስመልከት አስመራጭ ኮሚቴው ዛሬ በአስር ሰዓት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጥ ለማወቅ ተችሎአል፡፡ የተከበራችሁ አንባቢዎች የመግለጫውን ሙሉ ይዘት ተከታትለን እናቀርባለን፡፡

 

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
ስለወቅታዊ ጉዳይ አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

"ንዑ ኅቤየ ወአነ እትዌከፈክሙ"
"ወደኔ ኑ እኔም እቀበላችኋላሁ" ኢሳ. 21፡12

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ተወያይቶ የቤተ ክርስቲያኗን አጠቃላይ ሁኔታ በመገምገም ውሳኔ ለማሳለፍ ለጥር 6 ቀን 2005 ዓ.ም በጠራው ጉባኤ መሠረት፡-

ሀ/ ከኅዳር 26-30 ቀን 2005 ዓ.ም በሰሜን አሜሪካ ዳላስ ቴክሳስ ውስጥ የተካሄደውን የሰላምና የአንድነት ጉባኤ በተመለከተ፤
ለ/ የስድስተኛውን ፓትርያርክ ምርጫ በተመለከተ አጀንዳ ቀርጾ ስብሰባውን አካሂዶአል፡፡

ቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤውን ባካሄደበት ጊዜ ቤተ ክርስቲያኒቱ በአሁኑ ጊዜ ያለችበትን አጠቃላይ ሁኔታ በጥልቀት ከመረመረና ከገመገመ በኋላ፡-

1. በቀድሞው ዐራተኛው ፓትርያርክ ላይ ያለው አቅዋም፤
2. በስድስተኛው ፓትርያርክ ምርጫ አፈጻጸም፣
3. ለብዙ ጊዜ ሲጠበቅ የነበረውን ሰላምና አንድነት በተመለከተ ውሳኔ አስተላልፎአል፤

ከዛሬ ሃያ ዓመታት በፊት የኢትዮጵያ ዐራተኛ ፓትርያርክ የነበሩት አባት በወቅቱ ባደረባቸው ሕመም ምክንያት ነሐሴ 18 ቀን 1983 ዓ.ም የቅዱስ ሲኖዶስን ጉባኤን በአስቸኳይ ጠርተው ከሥራው ክብደት የተነሣ ሕመም ካደረብኝ ቆይቶአል፣ ስለሆነም ቅዱስ ሲኖዶስ ሥልጣኑን ተረክቦ ቤተ ክርስቲያኒቱን እንዲመራ በማለት ሥልጣናቸውን እንዲረከባቸው ቅዱስ ሲኖዶስን መጠየቃቸውን ይታወሳል፡፡

ይሁንና ቅዱስ ሲኖዶስ በወቅቱ አባታችን በሕክምናም በፀበልም እየተረዱ ሊድኑ ይችላሉና ኃላፊነትዎን ይዘው እንዲቀጥሉ ፈቃድዎ ይሁን እያለ ደጋግሞ ለምኖአቸው ነበር፡፡ ነገር ግን እርሳቸው ሐሳባቸውን ከማጽናት በቀር ተለዋጭ መልስ ሊሰጡ አልቻሉም፡፡

 በተጨማሪ ያንብቡ…

 

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
ስለወቅታዊ ጉዳይ አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

"ንዑ ኅቤየ ወአነ እትዌከፈክሙ"
"ወደኔ ኑ እኔም እቀበላችኋላሁ" ኢሳ. 21፡12

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ተወያይቶ የቤተ ክርስቲያኗን አጠቃላይ ሁኔታ በመገምገም ውሳኔ ለማሳለፍ ለጥር 6 ቀን 2005 ዓ.ም በጠራው ጉባኤ መሠረት፡-

ሀ/ ከኅዳር 26-30 ቀን 2005 ዓ.ም በሰሜን አሜሪካ ዳላስ ቴክሳስ ውስጥ የተካሄደውን የሰላምና የአንድነት ጉባኤ በተመለከተ፤
ለ/ የስድስተኛውን ፓትርያርክ ምርጫ በተመለከተ አጀንዳ ቀርጾ ስብሰባውን አካሂዶአል፡፡

ቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤውን ባካሄደበት ጊዜ ቤተ ክርስቲያኒቱ በአሁኑ ጊዜ ያለችበትን አጠቃላይ ሁኔታ በጥልቀት ከመረመረና ከገመገመ በኋላ፡-

1. በቀድሞው ዐራተኛው ፓትርያርክ ላይ ያለው አቅዋም፤
2. በስድስተኛው ፓትርያርክ ምርጫ አፈጻጸም፣
3. ለብዙ ጊዜ ሲጠበቅ የነበረውን ሰላምና አንድነት በተመለከተ ውሳኔ አስተላልፎአል፤

ከዛሬ ሃያ ዓመታት በፊት የኢትዮጵያ ዐራተኛ ፓትርያርክ የነበሩት አባት በወቅቱ ባደረባቸው ሕመም ምክንያት ነሐሴ 18 ቀን 1983 ዓ.ም የቅዱስ ሲኖዶስን ጉባኤን በአስቸኳይ ጠርተው ከሥራው ክብደት የተነሣ ሕመም ካደረብኝ ቆይቶአል፣ ስለሆነም ቅዱስ ሲኖዶስ ሥልጣኑን ተረክቦ ቤተ ክርስቲያኒቱን እንዲመራ በማለት ሥልጣናቸውን እንዲረከባቸው ቅዱስ ሲኖዶስን መጠየቃቸውን ይታወሳል፡፡

ይሁንና ቅዱስ ሲኖዶስ በወቅቱ አባታችን በሕክምናም በፀበልም እየተረዱ ሊድኑ ይችላሉና ኃላፊነትዎን ይዘው እንዲቀጥሉ ፈቃድዎ ይሁን እያለ ደጋግሞ ለምኖአቸው ነበር፡፡ ነገር ግን እርሳቸው ሐሳባቸውን ከማጽናት በቀር ተለዋጭ መልስ ሊሰጡ አልቻሉም፡፡

ቅዱስ ሲኖዶስ ቅዱስ አባታችን ለማን ትተውን ይሄዳሉ ማንስ ይሰበስበናል ቢልም ብትፈልጉ አቡነ ዜማ ማርቆስን ብትፈልጉ ሌላ አባት መርጣችሁ ልትቀጥሉ ትችላላችሁ ብለው መልስ ሰጡ፤ ቅዱስ ሲኖዶስም ጉዳዩን በጥልቀት ሲያጠናው ሰንብቶ ነሐሴ 28 ቀን 1983 ዓ.ም የቀድሞውን ዐራተኛ ፓትርያርክ ጥያቄ ተቀብሎ ሥልጣኑን ተረክቦአል፡፡

ከዚያም በኋላ ተሽሎአቸው ተለዋጭ መልስ እንዳላቸው ለዐሥር ወራት ያህል ቢጠበቁም ኃላፊነታቸውን ለመወጣት የሚችሉበት እድል እንዳለ የሚጠቁም ፍንጭ ባለመስጠታቸው ቅዱስ ሲኖዶስ ለእርሳቸው ኑሮ የሚያስፈልገውን ሁሉ ደመወዝም መኪናም ፈቅዶላቸው በገዳም በፀበል እየታገዙ፣ በሕክምናም እየተረዱ በጸሎት ተወስነው እንዲኖሩ ወሰነ፡፡

 በተጨማሪ ያንብቡ…

 
More Articles...
የፎንት ልክ መቀየሪያ

ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…


ለአክሱም ጽዮን ያልተዘረጉ እጆች ለማን ይዘረጋሉ?

በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ

በተወላጁም ሆነ በባዕዱ፣ በሐበሻውም ሆነ በፈረንጅኛው ቋንቋ ስለ አክሱም ጽዮን የተጻፉትን የታሪክ መጻሕፍት ስናገለባብጣቸው ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ የእምነቷና የሥልጣኔዋ መሠረት፣ የታሪካውያን ቅርሶች ግምጃ ቤት፣ በጥቅሉ የመንፈሳዊውና የዓለማዊው ጉዳይ ሁሉ መገኛ መሆንዋን በስፋትና በጥልቀት እንገነዘባለን፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


የኀዘን መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት የዓለም ሃይማኖቶች ለሰላም የክብር ፕሬዝዳንት ዛሬ ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ከንጋቱ በ11፡00 ሰዓት ላይ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


በሃይማኖት ጉዳይ የተሳሳተና ሚዛናዊ ያልሆነ መረጃ መስጠት ይቁም፡፡(የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ)

"ዕንቁ" መጽሔት ቅጽ 4 ቁጥር 55 ሕዳር 2004 ዓ/ም በፊት ለፊት ገጽ "አስደንጋጩ የክርስቶስ ፊልም ከጀርመን-ላሊበላ" በሚል ርእስ በተለይ ፊልሙ እንዲሠራ ከቤተ ክህነት ፈቃድ ተሰጥቷል የሚል ዘገባ ማውጣቱ ይታወቃል ፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሐዋርያዊ ጉዙ በግብፅ ( ድምጽ ወምስል)

ቅዱስ ፓትርያርኩ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አቻቸው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሽኖዳ 4ዐኛ በዓለ ሲመት በዓል ላይ ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪ ያንብቡ…


ሕግን፣ ሥርዓትንና ቀኖናን ሳይከተል እየተካሄደ የሚገኘው "የተሐድሶ" እወጃ የቤተክርስቲያንን ቀኖና ያልተከተለ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር እንዲደረግ ቅዱስ ፓትርያርኩ መመሪያ አስተላለፉ፡፡

ቅዱስ ፓትርያርኩ በቁጥር ልጽ/598/1604/03በቀን 25/11/2003ዓ.ም ለሁሉም አህጉረ ስብከትና ለሁሉም የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያዎች በአድራሻ ባስተላለፉት ሰርኩላር ደብዳቤ የቤተክርስቲያን ጥንታዊ ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓት፣ ትውፊትና ቀኖና...ነቅቶ ከመጠበቅ በተጨማሪ የሃይማኖት ሕፀፅ ሲያጋጥምም ስለእውነትነቱ በሕጋዊ ማስረጃ የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ፣ በሊቃውንት ጉባኤ ተመርምሮና......

በተጨማሪ ያንብቡ…